የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሥራና ክህሎት ቢሮ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በ2022 ዓ.ም ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት ምቹ የስራ ሁኔታ የተረጋገጠበት ዘላቂ የስራ እድል ተፈጥሮ ማየት፡፡

About Us

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሥራና ክህሎት ቢሮ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ስራና ክህሎት ቢሮ ሥራ ፈላጊዎችን የመመዝገብ ፣ የማደራጀት ፣ ወደ ሥራ የማስገባት ፣ ኢንተርፕራይዞችን የመደገፍ ፣ የገበያ ትስስርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያገኙ የማመቻቸት ፣ ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችን ፍቃድ መስጠትና የመቆጣጠር ፣ የውጭ አገር ሥራ ስምሪት የሚፈልጉ ዜጎችን የማሰልጠን ፣ የውጭ አገር ሥራ ሰምሪት ኤጀንሲዎችን የመቆጣጠርና ህግና ሥርዓት አክብረው እንዲሰሩ የማድረግ ተግባራትን ያከናውናል።

0 +

Job
Opportunity

Latest News..

ወቅታዊ መረጃዎች

Our Services

አገልግሎቶች

ስራ፣ የስራ ስምሪትና ገበያ ልማት ዘርፍ

ስራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ

Read More

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ

ውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና

Read More

አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ዘርፍ

አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ

Read More

አስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ

አስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ

Read More
የቢሮው ጥልቀትና ስፋት

በስሩ የሚገኙ አጠቃላይ መረጃ

1+
ኢንተርፕራይዞች 0
ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች 0
የግል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጆች 0
መያድ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጆች 0
የቢሮ አመራሮች
ዶ/ር አበባየሁ ታደሰ
ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ
በዛብህ ገበየሁ
የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ ኃላፊ
አቶ ማሄ ቦዳ
የምክትል ርዕሰ መስተዳደር አማካሪና የጽ/ቤት ኃላፊ
አቶ አብዮት ሸጋ
አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ሃላፊ
አቶ ዘውዱ ሳሙኤል
ስራ፣ የስራ ስምሪትና ገበያ ልማት ዘርፍ ኃላፊ
አቶ ሳሙኤል ጌሌቦ
አሰተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ